June 2024

የሀብታሙ ተድላ “አወይ የኛ ነገር” የተሰኘው ነጠላ ዜማው ተለቀቀ

ከውቢቷ ጎንደር የተገኘው ሀብታሙ ተድላ “አወይ የኛ ነገር” የተሰኘውን አዲስ ነጠላ ዜማውን በሙዚቃዊ ዩቲዩብ ቻናል እና ዲጂታል መተግበሪያዎች አማካይነት ለሕዝብ አድርሷል። ሀብታሙ የሙዚቃ ጉዞውን የጀመረው ሁለተኛ ደረጃ ትምህርትን ካጠናቀቀ በኋላ በፍካት ትያትርና የሙዚቃ ቡድን እንዲሁም ሰርከስ ጎንደር ሲሆን ዘግየት ብሎ ግን የመከላከያ ኦርኬስትራን በመቀላቀል፤ ፕሮፌሽናል ክህሎትን አዳብሯል::  ሀብታሙ በሙዚቃ ጉዞ ውስጥ ጉልህ ስኬቶችን ያገኘ ሲሆን …

የሀብታሙ ተድላ “አወይ የኛ ነገር” የተሰኘው ነጠላ ዜማው ተለቀቀ Read More »

እውቁ ሙዚቀኛ ኪሮስ ግርማይ ‘ናፍቆት’ የተሰኘው ነጠላ ዜማውን ለአድማጮች አደረሰ

በውቅሮ ትግራይ የተወለደው ኪሮስ ግርማይ ‘ናፍቆት’ የተሰኘው አዲሱ ነጠላ ዜማውን ለአድማጮች አድርሷል፡፡ ልጅእያለ ምንም እንኳን የሙዚቃ ፍቅሩ የቤተሰብ ድጋፍ ባያገኝም በልጅነቱ ለውዝዋዜ የነበረው ፍቅር ወደ ጥልቅ የሙዚቃ ፍቅርናሞያ ሊያድግ ችሏል፡፡ ኪሮስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን ውቅሮ በሚገኘው በከነማ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ደግሞ በአጋዚ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት የተከታተለ ሲሆን በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት …

እውቁ ሙዚቀኛ ኪሮስ ግርማይ ‘ናፍቆት’ የተሰኘው ነጠላ ዜማውን ለአድማጮች አደረሰ Read More »