የሀብታሙ ተድላ “አወይ የኛ ነገር” የተሰኘው ነጠላ ዜማው ተለቀቀ
ከውቢቷ ጎንደር የተገኘው ሀብታሙ ተድላ “አወይ የኛ ነገር” የተሰኘውን አዲስ ነጠላ ዜማውን በሙዚቃዊ ዩቲዩብ ቻናል እና ዲጂታል መተግበሪያዎች አማካይነት ለሕዝብ አድርሷል። ሀብታሙ የሙዚቃ ጉዞውን የጀመረው ሁለተኛ ደረጃ ትምህርትን ካጠናቀቀ በኋላ በፍካት ትያትርና የሙዚቃ ቡድን እንዲሁም ሰርከስ ጎንደር ሲሆን ዘግየት ብሎ ግን የመከላከያ ኦርኬስትራን በመቀላቀል፤ ፕሮፌሽናል ክህሎትን አዳብሯል:: ሀብታሙ በሙዚቃ ጉዞ ውስጥ ጉልህ ስኬቶችን ያገኘ ሲሆን …
